- 06Feb
[UR4] የቤኔዲክት ፲፮ አወጣት አሁንም ክፍት ነው (2) The withdrawal of Ratzinger is still open
በአሁኑ ጊዜ በቤተክርስቲያን ውስጥ በሁሉም ደረጃ ውስጥ አለመግባባትና መከፋፈል መኖሩ የማይካድ ሐቄ ነው። ታዲያ ይህን የተቋጠረ ነገር እንዴት ልንፈታው እንችላለን? እንደኔ አስተያየት ሁለት መንገዶች አሉ፣ አንዱ ለወደፊት የሚፈታ ሲሆን ሌላው ግን ለአሁን የሚሆን ነው። ሁለቱም ግን የሚቃረኑ ሳይሆኑ፣ እንዲያውም እርስ በራስ የሚደጋገፉ ናቸው። የመጀመሪያው መንገድ ቤኔዲክት ፲፮ በ2013 ለመልቀቅ ስለገፋፋቸው ምክንያቶች ጠለቅ ያለና ሚዛናዊ ጥናት ማካሄድ ነው፥ በእርግጥ የርሳቸውን ውሳኔ ሕገወጥ ማድረግ የሚችሉ ጫናዎች ሊኖሩ ይችላሉ። ይህ ከሆነ፣ የፍራንሲስ መላው ጵጵስና ወዲያውኑ ሕገወጥ ይሆናል። ነገር ግን እንዲህ ዓይነት ጥናት ለማካሄድ፣ ሁለቱም የዚህ ታሪካዊ ምዕራፍ ፈፃሚዎች መጀመሪያ መሞት አለባቸው (ይህ ደግሞ ለማንም መመኘት የማንፈልግ ነገር ነው)። ሁለተኛው መንገድ ቤኔዲክት ፲፮ ከስልጣን ለመልቀቅ ያቀዱትን አዲስ አፈፃፀም ጠለቅ ያለና የስውን ክብር የሚጠብቅ ትንታኔ ማድረግ ነው፥ ይህ ደግሞ አሁንም በፍጥነት ሊከናወን ይችላል። በቅዱስ ጴጥሮስ…
06Feb[UR3] የቤኔዲክት ፲፮ አወጣጥ አሁንም ክፍት ነው (1) The withdrawal of Ratzinger is still open
የሐዋርያ ጴጥሮስ መሪነት ክርስቶስ በተናገረው ቃላት ላይ ተመሰረተ፥ “እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም” (ማቴዎስ 16፥18)። ነገር ግን የዛሬ የካቶሊክ መሪዎች ካቶሊካዊ እምነትን በተደጋጋሚ እየደበደቡ ነው። እግዚአብሔር ክልስ እንደነበረ ተብሎአል፣ ማርያም ተራ ልጅ እንደነበረች ተብሎአል (እናስ ያለ ሐጢያት የተፀነሰች አልነበረችምን?) ወይስ በእግዚአብሔር ላይ እንደተናደደች ተብሎአል (የፍጡራን ለእምነትና ለታዛዥነት ምሳሌ አይደለችምን?)። ከዚህ በፊት በሰው መሥዋዕት ብቻ የምትረጋጋ ፓቻማማ የምትባል ህይወት የሌላትና የደረቀች የደቡብ አሜሪካ ጣኦት ከማርያም ጋር በተመሳሳይ ደረጃ ላይ ማስቀመጥ ተችሎአል። ለዚህ ሁሉ ok ተባለ። የክርስቶስ ወንጌል የጋብቻን ፍቺ ያልፈቀደ ምህረትን በመርሳት እንደሆነ፣ ሆኖም በክርስቶስ ጊዜ የድምጽ መቅረጫዎች ስላልነበሩ የወንጌልን ቃላት በትክክል ማወቅ እንደማንችለው ማለት ትችሎአል። ድርብ ok ተባለ። ሶዶም ከተማ የተቃጠለችው በግብረ ሰዶማዊነት ምክንያት ሳይሆን እንግዳን ባለመቀበል ምክንያት በማለት፣ ብሉይ ኪዳን…