
“ድንግል ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ፣ የአገሬ ልጅ፣ የነፍሴ እህት፣ የደስታዬ ደስታ ደስ ይበልሽ። እኔ በሌሊት እንደሚጓዝ ነኝ፣ አንቺ ግን ከጠፈር በታች መጠለያ ነሽ። እኔ የተጠማ ጽዋ ነኝ፣ አንቺ ግን የእግዚአብሔር ክፍት ባህር ነሽ። ድንግል ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ፣ የአገሬ ክንፍ፣ የነፍሴ አክሊል፣ የደስታዬ ደስታ ደስ ይበልሽ። የተባረክሽ ነሽ የሚሉሽ ሁሉ ደስ ይበላቸው” (Gertrud Von le Fort)
Leave a reply